Wednesday, August 19, 2009

"Christ the Savior is transfigured to save us all!"

Come, you faithful, let us welcome the Transfiguration of Christ,
And let us joyfully cry as we celebrate the prefeast:
"The day of holy gladness has come;
The Lord has ascended Mount Tabor
To radiate the beauty of His divinity."
Let us feel the manifestation of the light on the Mount Tabor. That light shone brighter than the sun, it warmed but burned not. May we all ingulfed with the joy and peace of the light and our church be free from the Ninjas soon!!!

AD21


4 comments:

Anonymous said...

Amen.

Anonymous said...

AD,

thank you for the best wishes and the prayer. Let us pray and hope that we will emancipate. The following Buhe text is posted at deje-selam. Worthy to be posted here too-

ቡሄ በሉ
ቡሄ በሉ (2) ልጆች ሁሉ
የእኛማ ጌታ የዓለም ፈጣሪ
የሰላም አምላክ ትሁት መሀሪ
በደብረታቦር የተገለጸው
ልብሱ እንደ ብርሀን ያንጸባረቀው

ድምጽህን ሰማና በብሩህ ደመና (2
የቡሄው ብርሀን ለእኛ መጣልን (2)

ያእቆብ ዮሐንስ እንዲሁም ጴጥሮስ
አምላክን አዩት ሙሴ ኤልያስ
አባትም አለ ልጄን ስሙት
ቃሌ ነው እና የወለድኩት

አዝ

ክብር አርሞንየም ያልታየባቸው
ቅዱስ ተራራ ስምህ ደስ አላቸው
ሰላም ሰላም የታቦር ተራራ
ብርሀነ መለኮት አንቺ ላይ አበራ

አዝ

በተዋሕዶ ወልድ የከበረው
የእግዚአብሔር አብ ልጅ ወልደ ማርያም ነው
ቡሄ በሉ ቡሄ በሉ
የአዳም ልጆች ብርሀንን ተቀበሉ

አዝ

አባቴ ቤት አለኝ ለከት
እናቴም >> >> >>
አጎቴም >> >> >>
አክስቴም >> >> >>

አዝ

የአመት ልምዳችን ከጥንት የመጣ
ከተከመረው ከመሶብ ይውጣ
ከደብረታቦር ጌታ ስለመጣ
የተጋገረው ሙልሙሉ ይምጣ

አዝ

ኢትዮጵያውያን ያሪክ ያላችሁ
ባህላችሁን ያዙ አጥብቃችሁ
ችቦውን አብሩ እንደ አባቶቻችሁ

አዝ

Anonymous said...

thank you

Zmekane Eyesus said...

To everybody under EOTC,
please inform your nearby Arcbishops and Bishops as much information as you know from our Azekiri and Dege Selam discussion so far. This really will help them pre-informed about the secrete agendas and prevent the unintended consequences. Otherwise, we are not going to see the harvest from the farm (meeting).